(dictation)

Amharic Language, Literature And Folklore Project Topics

Get the Complete Project Materials Now! »

የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በቋንቋ ማስተማሪያ ዘዴነት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለዉ የተመሰከረለትን የቃል ጽሕፈት (Dictation) እንደ አንድ የአማርኛ ማስተማሪያ ዘዴ መጠቀም የሚኖረዉን ፋይዳ መመርመር ነዉ፡፡ በመሆኑም በቅድሚያ ባሁኑ ወቅት በአማርኛ ትምህርት ክፍለ-ጊዜ እያገለገለ ያለዉ የቃል ጽሕፈት ምን ሚና እንዳለዉ የሚያመላክት ዳራዊ መረጃ በቅድመ-መብራ ጥናት ማግኘት፤ ከዚያም የሙከራ ምርምር (Experimantal research) ማካሄድና በሙከራዉ የተገኘዉን ዉጤት የሚያጠናክሩ እጋዥ መረጃዎችን ደግሞ በድህረ-ሙከራ ጥናት ማሰባሰብ ጥናቱ የተከተለዉ የአሰራር ዘዴ ነዉ፡፡

Get Full Work

Report copyright infringement or plagiarism

Be the First to Share On Social



1GB data
1GB data

RELATED TOPICS

1GB data
1GB data
(dictation)

256